አርባምንጭ አዞ ራንች
የአርባምንጭ አዞ ራንች ከአ/ምንጭ ከተማ በስተደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ 7 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በአባያ ሃይቅ ዳርቻ በ4ሄክታር የመሬት ስፋት ላይ በ1976 ዓ.ም የተቋቋመ ሰው ሰራሽ መስህብ ነው፡፡ የእርባታው ተግባር…
0 Comments
ሚያዝያ 22, 2024
የአርባምንጭ አዞ ራንች ከአ/ምንጭ ከተማ በስተደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ 7 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በአባያ ሃይቅ ዳርቻ በ4ሄክታር የመሬት ስፋት ላይ በ1976 ዓ.ም የተቋቋመ ሰው ሰራሽ መስህብ ነው፡፡ የእርባታው ተግባር…
ይህ ደን በፓርኩ ውስጥ ከሚገኙ መስቦች አንዱ ሆኖ ከአርባ ምንጭ ከተማ በ5ኪ/ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ደኑ ውስጥ ለውስጥ በሚፈሰው ውኃ የለማና በሁለት የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች አጠገብ መኖሩ ልዩ ሲያደርገው በውስጡ…
40ዎቹ ምንጮች ከአ/ምንጭ ከተማ በ5ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህ ተፈጥሮአዊ ቦታ ከ40 በላይ የሚሆኑ ምንጮች ከአለታማው ተራራ ሥር እየፈለቁ በመፍሰስ ለአካባቢው ልዩ ውበት ለግሰውታል፡፡ የምንጩ አካባቢ የተከለለና ጥቅጥቅ ባለደን የተሸፈነ…
በነጭሣር ብሔራዊ ፖርክ ውስጥ ከሚገኙ ተፈጥሮአዊ መስህቦችመካከል የአባያና ጫሞ ሃይቆች ተጠቃሽ ሲሆኑ ከአርባምንጭ ከተማ በደቡብና በምስራቅ አቅጣጫ በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ በስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙት ሁለት ሃይቆች በእሳተ…